TIKVAH-ETHIOPIA
#Earthquake ዛሬ ሀሙስ ቀን ላይ ከተመዘገበው በሬክተር ስኬል 5.1 በኃላም 4.5 የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት በኃላ በተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተት ተመዝግቧል። እንደ አሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጀ ከቀድሙ በኃላ በሬክተር ስኬል 4.5 ፣ በድጋሚ 4.5 ከዛ 4.6 ከዛም 4.9 ተመዝግቧል። ከ5.1 በኃላ የተመዘገበው ከፍተኛው የመሬት መንቀጥቀጥ 4.9 ነው። ሁሉም ቦታቸው ከአዋሽ የተወሰኑ…
#Earthquake
ከደቂቃዎች በፊት በሬክተር ስኬል 5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 63 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ አመላክቷል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ የተለያዩ ከተሞች ላይ ተሰምቷል።
የግድግዳ ላይ የተሰቀሉ ቁሶች የወደቁባቸው ቦታዎችም አሉ።
በአፋር አዋሽና አካባቢው በተደጋጋሚ እየተከሰተ ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ ንብረት የወደመ ሲሆን ወገኖቻችንም መንቀጥቀጡ ካየለበት ስፍራ ሸሽተው ለመውጣት ተገደዋል።
ውድ ቤተሰቦቻችን ፤ ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተትና ተከትሎ የሚመጣው ንዝረት ድግግሞሹ የቀጠለ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ " ምንም ነገር አይፈጠርም ፤ ለምደነዋል " ብላችሁ እንዳትዘናጉ አደራ እንላለን።
አያድርገውና እጅግ የከፋ ነገር በሚመጣበት ጊዜ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች ዘውትር አስታውሱ።
@tikvahethiopia
ከደቂቃዎች በፊት በሬክተር ስኬል 5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 63 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ አመላክቷል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ የተለያዩ ከተሞች ላይ ተሰምቷል።
የግድግዳ ላይ የተሰቀሉ ቁሶች የወደቁባቸው ቦታዎችም አሉ።
በአፋር አዋሽና አካባቢው በተደጋጋሚ እየተከሰተ ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ ንብረት የወደመ ሲሆን ወገኖቻችንም መንቀጥቀጡ ካየለበት ስፍራ ሸሽተው ለመውጣት ተገደዋል።
ውድ ቤተሰቦቻችን ፤ ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተትና ተከትሎ የሚመጣው ንዝረት ድግግሞሹ የቀጠለ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ " ምንም ነገር አይፈጠርም ፤ ለምደነዋል " ብላችሁ እንዳትዘናጉ አደራ እንላለን።
አያድርገውና እጅግ የከፋ ነገር በሚመጣበት ጊዜ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች ዘውትር አስታውሱ።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/93369
Create:
Last Update:
Last Update:
#Earthquake
ከደቂቃዎች በፊት በሬክተር ስኬል 5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 63 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ አመላክቷል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ የተለያዩ ከተሞች ላይ ተሰምቷል።
የግድግዳ ላይ የተሰቀሉ ቁሶች የወደቁባቸው ቦታዎችም አሉ።
በአፋር አዋሽና አካባቢው በተደጋጋሚ እየተከሰተ ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ ንብረት የወደመ ሲሆን ወገኖቻችንም መንቀጥቀጡ ካየለበት ስፍራ ሸሽተው ለመውጣት ተገደዋል።
ውድ ቤተሰቦቻችን ፤ ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተትና ተከትሎ የሚመጣው ንዝረት ድግግሞሹ የቀጠለ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ " ምንም ነገር አይፈጠርም ፤ ለምደነዋል " ብላችሁ እንዳትዘናጉ አደራ እንላለን።
አያድርገውና እጅግ የከፋ ነገር በሚመጣበት ጊዜ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች ዘውትር አስታውሱ።
@tikvahethiopia
ከደቂቃዎች በፊት በሬክተር ስኬል 5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 63 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ አመላክቷል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ የተለያዩ ከተሞች ላይ ተሰምቷል።
የግድግዳ ላይ የተሰቀሉ ቁሶች የወደቁባቸው ቦታዎችም አሉ።
በአፋር አዋሽና አካባቢው በተደጋጋሚ እየተከሰተ ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ ንብረት የወደመ ሲሆን ወገኖቻችንም መንቀጥቀጡ ካየለበት ስፍራ ሸሽተው ለመውጣት ተገደዋል።
ውድ ቤተሰቦቻችን ፤ ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተትና ተከትሎ የሚመጣው ንዝረት ድግግሞሹ የቀጠለ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ " ምንም ነገር አይፈጠርም ፤ ለምደነዋል " ብላችሁ እንዳትዘናጉ አደራ እንላለን።
አያድርገውና እጅግ የከፋ ነገር በሚመጣበት ጊዜ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች ዘውትር አስታውሱ።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93369